Saturday, January 28, 2023

አደባባይ እየውጣ ያለው የብልጽግና ስውር እጅ በቡኖ በደሌ

የቡኖ በደሌ ዞን አስተዳደር አቶ አማን ደኑ እና የዞኑ ድርጅት ቢሮ ኃላፊ አቶ አረጋ ሽጉጤ የበደሌ ወረዳ ሊቃነ ካህናት መላከ ብርሃንን፣ ቀሲስ አያሌው ነጋን እና ቀሲስ እንዳለው ከበደን ቢሮ ጠርተው ለቡኖ በደሌ ሀገረ ስብከት የተመደቡትን ሰው (በሕገ ወጥ የተሾሙትንና በቅዱስ ሲኖዶስ የተወገዙ ግለሰብ) መቀበል እንዳለባቸው ለዚህም የፕሮቴስታንት እና ሙስሊም ወጣቶችን አደራጅተናል፤ እስከ ጅማ ድረስ የትራንስፖርት አገልግሎት እንዲመቻች አድርገናል በማለት በግድ እንዲቀበሉ ለማድረግ እየሰሩ ይገኛል።



አቶ አማን ደኑ
አቶ አረጋ ሽጉጤ




No comments:

Post a Comment

በሲሞን መንገድ ላይ ተገኙት “አባ” ወ/ኢየሱስ ኢፋ (ፍቅሩ ኢፋ) - ክፍል ሁለት

  እኚህ ሰው የእግዚአብሔርን ጥሪ ተቀብለው መንፈሳዊ ትምህርታቸውን መጀመራቸው አያጠራጥርም። በዚህም የሕይወት ምርጫቸውንም ቅዱስ ጳውሎስ “እንደኔ ብትሆኑ እወዳለኹ” ያለውን ተከትለው በሙሉ ጊዜያቸው እግዚአብሔርን እያመሠ...