Monday, January 30, 2023

የሕገወጡ ቡድን ዋናው ዘዋሪ

ኦቦ ጉደታ ገላልቻ ይባላል። የፕራይም ሚዲያ ባለቤት ነው። የኦሮሚያ ክልል ባለሥልጣናት የሚሾሙትና የሚሻሩት በእርሱ ዕውቅናና ፈቃድ ነው። አሁንም እነ አካለ ወልድን የሚዲያ ሽፋን ከመስጠት ጀምሮ ከፍተኛውን ድጋፍ የሚሰጠው ይህ ሰው ነው።

ይህ ሰው የሰኔ 16 ቀን 2010 ዓ.ም የሰልፍ አስተባባሪ ነበር። በኦሮሚያ ክልል ስውሩ መንግሥት የሚመራው በዚህ አካል ነው።


No comments:

Post a Comment

በሲሞን መንገድ ላይ ተገኙት “አባ” ወ/ኢየሱስ ኢፋ (ፍቅሩ ኢፋ) - ክፍል ሁለት

  እኚህ ሰው የእግዚአብሔርን ጥሪ ተቀብለው መንፈሳዊ ትምህርታቸውን መጀመራቸው አያጠራጥርም። በዚህም የሕይወት ምርጫቸውንም ቅዱስ ጳውሎስ “እንደኔ ብትሆኑ እወዳለኹ” ያለውን ተከትለው በሙሉ ጊዜያቸው እግዚአብሔርን እያመሠ...