Thursday, January 26, 2023

ሰበር ዜና

  • የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ ሕገ ወጥ ጵጵስና ሿሚዎችንና ተሿሚዎችን አወገዘ።

ቅዱስ ሲኖዶስ ሳያውቀውና ሳይመክርበት በግል ፍላጎታቸው ኤጲስ ቆጶሳትን ሾመናል በማለት መግለጫ ያወጡትን ሦስት ሊቃነ ጳጳሳትና ሕገ ወጥ ሹመት የተቀበሉ መነኮሳትን አውግዞ ለይቷል።
በቅዱስ ሲኖዶስ ያልተወሰነ ጉዳይ አስፈጻሚ ሆነው ቤተ ክርስቲያንን የመክፈል ሴራ የጠነሰሱት ሦስቱ ሊቃነ ጳጳሳት ልብ ገዝተው በይቅርታ ልብ ወደ ቤተ ክርስቲያን እስከሚመለሱ ድረስ ከቤተ ክርስቲያን አንድነት ተለይተዋል። በተመሳሳይ ሁኔታ ያለ ቀኖና ቤተ ክርስቲያን ሲመተ ጵጵስናን በጓሮ በር ለማግኘት የቋመጡት ሕገ ወጥ ተሿሚዎችም በውግዘት እንዲለዩ ምልዓተ ጉባኤው ወስኗል።



No comments:

Post a Comment

በሲሞን መንገድ ላይ ተገኙት “አባ” ወ/ኢየሱስ ኢፋ (ፍቅሩ ኢፋ) - ክፍል ሁለት

  እኚህ ሰው የእግዚአብሔርን ጥሪ ተቀብለው መንፈሳዊ ትምህርታቸውን መጀመራቸው አያጠራጥርም። በዚህም የሕይወት ምርጫቸውንም ቅዱስ ጳውሎስ “እንደኔ ብትሆኑ እወዳለኹ” ያለውን ተከትለው በሙሉ ጊዜያቸው እግዚአብሔርን እያመሠ...