Thursday, January 26, 2023

የሚዲያው አርበኛ

በምዕራብ ወለጋ ጊምቢ የኦሮሚያ ቤተክህነት መንበረ ጵጵስና ለማድረግ በቅድስተ ቅዱሳን ካቴድራል ሰሪቲ ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያንን ዝግጅታቸውን ጨርሰዋል።

በመጪው ቅዳሜ ጀሌዎቻቸውን አቀባበል እንዲያደርጉላቸው በአቡነ ሩፋኤል ትእዛዝ ሰጭነት ጥር 21 ቀን የእመቤታችን በዓለ ንግሥ ላይ ሹመታቸውን ለማወጅ በደብሩ ይገኛሉ፡፡
አስቀድመው ያደራጁትን ወጣቶች መዝሙር እንዲያጠኑ አድርገዋል፡፡ ለዚህም የክልሉ መስተዳደር ጥበቃና ፈቃድ እንደሰጣቸው ለማወቅ ተችሏል፡፡
አቡነ ሩፋኤል በምዕራብ ወለጋ ምዕመናን እና ቤተ ክርስቲያን ላይ የፈጸሙትን ግፍና ሴራ በዝርዝር እንመለሳለን፡፡



No comments:

Post a Comment

በሲሞን መንገድ ላይ ተገኙት “አባ” ወ/ኢየሱስ ኢፋ (ፍቅሩ ኢፋ) - ክፍል ሁለት

  እኚህ ሰው የእግዚአብሔርን ጥሪ ተቀብለው መንፈሳዊ ትምህርታቸውን መጀመራቸው አያጠራጥርም። በዚህም የሕይወት ምርጫቸውንም ቅዱስ ጳውሎስ “እንደኔ ብትሆኑ እወዳለኹ” ያለውን ተከትለው በሙሉ ጊዜያቸው እግዚአብሔርን እያመሠ...