Saturday, January 28, 2023

የምእራብ ወለጋ ሃገረ ስብከት ጽ/ቤት በሕገ ወጥ የተሾሙትንና በቅዱስ ሲኖዶስ የተወገዙ ግለሰብ ለመቀበል በሚል ለብልጽግና ባለስልጣናት ጥሪ ማስተላለፍ ጀምረዋል።

የምእራብ ወለጋ ሃገረ ስብከት ግምቢ ከተማ መንበረ ጵጵስና ቤተ ክህነት ሃላፊ የሆኑት ሀብታሙ በንቲ በሕገ ወጥ የተሾሙትንና በቅዱስ ሲኖዶስ የተወገዙ ግለሰብ ለመቀበል ዝግጅት እያደረጉ እንደሆነና በአቃባበሉ ላይ ለብልጽግና ባለስልጣናት የጥሪ ደብዳቤ መላክ ጀመረዋል። ይህ ሃገረ ስብከት በብጹእ አቡነ ሩፋኤል የሚመራ ሲሆን በቃል የተናገሩትን በተግባር እርምጃ በመውሰድ የሚያሳዩበት ትልቅ ስራ ከፊታቸው ይጠብቃቸዋል።




No comments:

Post a Comment

በሲሞን መንገድ ላይ ተገኙት “አባ” ወ/ኢየሱስ ኢፋ (ፍቅሩ ኢፋ) - ክፍል ሁለት

  እኚህ ሰው የእግዚአብሔርን ጥሪ ተቀብለው መንፈሳዊ ትምህርታቸውን መጀመራቸው አያጠራጥርም። በዚህም የሕይወት ምርጫቸውንም ቅዱስ ጳውሎስ “እንደኔ ብትሆኑ እወዳለኹ” ያለውን ተከትለው በሙሉ ጊዜያቸው እግዚአብሔርን እያመሠ...