Wednesday, January 25, 2023

የመስተሳልቃን መንበርና የክፉዎች ምክር

 የመፈንቅለ ሲኖዶሱ መሪ ተዋናዮች ነገ በሚጀምረው የቅዱስ ሲኖዶስ አስቸኳይ ጉባኤ ላይ ካልተገኘን እና ጉዳዩ በድርድር የማያልቅ የራሳችን ፓትርያርክ እንመርጣለን የሚል የማስፈራሪያ መልእክት በመንግሥታቸው በኩል በመላክ ላይ ናቸው።

መፍቀሬ ሲመት ያናወዛቸው ተጨማሪ ሕገወጦችንም "ለመሾም" በዝግጅት ላይ መሆናቸው ታውቋል። ይህ ሁሉ ጭንቀት የወለደው ዛቻና ግብታዊነት በራሳቸው ሳይሆን በኅቡዕ ቡድን የሚመሩ መሆናቸውን የሚያስረዳ ነው። ዳሩ ግን ከእግዚአብሔር ጋር የሚጣሉ ይደቃሉ እንጂ ሊያሸንፉ አይችሉም። የራስን ድርሻ መወጣት ግን መዘንጋት የለበትም።



No comments:

Post a Comment

በሲሞን መንገድ ላይ ተገኙት “አባ” ወ/ኢየሱስ ኢፋ (ፍቅሩ ኢፋ) - ክፍል ሁለት

  እኚህ ሰው የእግዚአብሔርን ጥሪ ተቀብለው መንፈሳዊ ትምህርታቸውን መጀመራቸው አያጠራጥርም። በዚህም የሕይወት ምርጫቸውንም ቅዱስ ጳውሎስ “እንደኔ ብትሆኑ እወዳለኹ” ያለውን ተከትለው በሙሉ ጊዜያቸው እግዚአብሔርን እያመሠ...