Tuesday, January 24, 2023

የነ"አባ" ሳዊሮስና ሕገ ወጡ ቡድን ቀጣይ እንቅስቃሴዎች

ቀኖና ቤተ ክርስቲያንንና ቅዱስ ሲኖዶስን በመዳፈር  በ14/05/2015 ዓ.ም “ኤጲስ ቆጶሳትን ሾመናል”  ያለው ቡድን አባላት በዛሬው ዕለት (ጥር 16/05/2015 ዓም) አሸዋ ሜዳ አካባቢ ከተወሰኑ ሰዎች ጋር ተሰብስበው ሲመክር  አርፍዷል። በነገው ዕለትም ይህ ሕገ ወጥ ቡድን በኦሮሚያ ባሕል አዳራሽ እንደሚሰባሰብ የታወቀ ሲሆን የጨረቃ ጳጳሳቱን በመደቡባቸው አህጉረ ስብከቶች ሥራ አስኪያጆችን ጨምሮ የተለያዮ ሹመቶችና ምደባዎችን ለማድረግ ያለመ እንደሆነ መረጃዎች ደርሰውናል።






No comments:

Post a Comment

በሲሞን መንገድ ላይ ተገኙት “አባ” ወ/ኢየሱስ ኢፋ (ፍቅሩ ኢፋ) - ክፍል ሁለት

  እኚህ ሰው የእግዚአብሔርን ጥሪ ተቀብለው መንፈሳዊ ትምህርታቸውን መጀመራቸው አያጠራጥርም። በዚህም የሕይወት ምርጫቸውንም ቅዱስ ጳውሎስ “እንደኔ ብትሆኑ እወዳለኹ” ያለውን ተከትለው በሙሉ ጊዜያቸው እግዚአብሔርን እያመሠ...