Thursday, January 26, 2023

የጨለማው ቡድን ቀጣይ ዕቅድ

ካፈርሁ አይመልሰኝ በሚል ድርቅና ቅዱስ ሲኖዶስ በድርድር "የሾምናቸውን ኤጲስ ቆጶሳት" ካልተቀበለን የራሳችንን ፓትርያርክ መርጠን ንብረት ወደ መካፈል እንሔዳለን እያለ ያለው የእነ "አባ" ሳዊሮስ ቡድን ሌላ ሕገወጥ ሹመት ሊሰጥ መሆኑ ተሰምቷል።

ለዚህም ዓላማ ከተለያዩ ቦታዎች ሹመት ናፋቂ "መነኮሳትን" ሕገወጥ ቡድኑ ወደሚሰበሰብበት ቦታ እንዲከቱ ጥሪ ተላልፎላቸው በመግባት ላይ ይገኛሉ።


No comments:

Post a Comment

በሲሞን መንገድ ላይ ተገኙት “አባ” ወ/ኢየሱስ ኢፋ (ፍቅሩ ኢፋ) - ክፍል ሁለት

  እኚህ ሰው የእግዚአብሔርን ጥሪ ተቀብለው መንፈሳዊ ትምህርታቸውን መጀመራቸው አያጠራጥርም። በዚህም የሕይወት ምርጫቸውንም ቅዱስ ጳውሎስ “እንደኔ ብትሆኑ እወዳለኹ” ያለውን ተከትለው በሙሉ ጊዜያቸው እግዚአብሔርን እያመሠ...