Wednesday, January 25, 2023

ሰበር ዜና - ባቶ ደጋጋ ቅ/ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን በታጠቁ ሃይሎች ተቃጠለ

ባቶ ደጋጋ ቅ/ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን ከአዳማ 26 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ከአዋሽ መልካሳ ወደ ሶደሬ ሪዞርት በሚወስደው መንገድ በስተግራ ገባ ብሎ የሚገኝ ሲሆን ትላንት ማታ ቁጥራቸው በርከት ባሎ የታጠቁ አካላት ቤተክርስቲያኑ ሙሉ በሙሉ ተቃጥሏል። እሳቱ አሁንም ድረስ አልጠፋም። ለአንድ ሰዓት የቆየ ተኩስ በመተኮስ የአካባቢው ምዕመናን ወደ ቦታው እንዳይጠጉ ሽብር ሲፈጥሩ ቆይተዋል።



No comments:

Post a Comment

በሲሞን መንገድ ላይ ተገኙት “አባ” ወ/ኢየሱስ ኢፋ (ፍቅሩ ኢፋ) - ክፍል ሁለት

  እኚህ ሰው የእግዚአብሔርን ጥሪ ተቀብለው መንፈሳዊ ትምህርታቸውን መጀመራቸው አያጠራጥርም። በዚህም የሕይወት ምርጫቸውንም ቅዱስ ጳውሎስ “እንደኔ ብትሆኑ እወዳለኹ” ያለውን ተከትለው በሙሉ ጊዜያቸው እግዚአብሔርን እያመሠ...