Wednesday, January 25, 2023

ሰበር ዜና

መንግስት ብጹዓን አባቶችን ማስፈራራቱን ቀጥሎበታል!!

******************************************************
የብሔራዊ መረጃ ደህንነት ሃላፊ የሆኑት አቶ ተመስገን ጥሩነህና የመከላክያ ሚኒስቴሩ ዶ/ር አብርሃም በላይ የሐይማኖት ተቋማት ጉባኤ ጸሐፊ የሆኑትን ሊቀ ትጉሃን ቀሲስ ታጋይ ታደለንና የጠቅላይ ቤተ ክህነት ም/ስራ አስኪያጅ ሊቀ አእላፍ ቀሲስ በላይ መኮንን በማስከተል ወደ ቋሚ ሲኖዶስ መግባታቸውን አረጋግጠናል። መንግስት ለችግሩ ፈጣሪዎች ጥበቃና ከለላ እያደረገ ለቤተ ክርስቲያን ሕግና ስርዓት መከበር የቆሙት አባቶች ላይ ጫና መፍጠሩን ቀጥሎበታል።




No comments:

Post a Comment

በሲሞን መንገድ ላይ ተገኙት “አባ” ወ/ኢየሱስ ኢፋ (ፍቅሩ ኢፋ) - ክፍል ሁለት

  እኚህ ሰው የእግዚአብሔርን ጥሪ ተቀብለው መንፈሳዊ ትምህርታቸውን መጀመራቸው አያጠራጥርም። በዚህም የሕይወት ምርጫቸውንም ቅዱስ ጳውሎስ “እንደኔ ብትሆኑ እወዳለኹ” ያለውን ተከትለው በሙሉ ጊዜያቸው እግዚአብሔርን እያመሠ...